1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሴቶችን መብት፤ የተመድ ህግ 30ኛ ዓመት

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 9 2002

በማንኛዉም መንገድ የሚፈፀመዉን አድሎና ተፅዕኖ የሚያግደዉ በተመድ የተደነገገዉ ሴቶችን የሚመለከተዉ ዓለም ዓቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ዉል ዛሬ ሰላሳኛ ዓመቱን ያዘ።

https://p.dw.com/p/L8GK
የዑጋንዳ ሴቶች ራስ በመቻል ዉይይትምስል DW/Helle Jeppesen

በአሁኑ ወቅትም ይህ ህግ በ186 ድርጅቱ አባል አገራት ተቀባይነት አግኝቷል። ያም ሆኖ ግርዛት፤ የግዳጅ ጋብቻ፤ ጥሎሽ፤ ለክብር ሲባል መገደል እና ሌሎች ዛሬም በዓለም ዙሪያ በሴቶች ላይ መፈፀማቸዉ አልቀረም። እንደ የዶቼ ቬለዋ ሞኒካ ግሪብለር ከበደሎቹ መካከል በመገናኛ ብዙሃን ይፋ የሚወጣዉ ጥቂቱ ነዉ፤ አንዳንዶቹ ጭራሽም አይታወቁም። ቀጣዩ ዘገባ በዑጋንዳ ዛሬም ያልተገታዉን የሚስት ዉርስን ይመለከታል፤

ሸዋዬ ለገሠ

ሂሩት መለሰ