የሴት ልጅ ግርዛት ይቁም!2 የካቲት 2002ማክሰኞ፣ የካቲት 2 2002በዓለማችን በአንድ ቀን ዉስጥ 8,000 ታዳጊ ሴቶች ግርዛት ይፈጸምባቸዋል። በተመሳሳይ በየአስራ አንድ ሰከንዱ ደግሞ አንዷ ልጅ የዚህ ጎጂ ልማድ ሰለባ ትሆናለች።https://p.dw.com/p/LxOKጎጂ ልማዱ የጠናባት የሶማሊያ ሴቶችምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያበዓለም ዓቀፍ ደረጃ በሴት ልጆች ላይ የሚፈፀመዉን ይህን ጎጂ ባህላዊ ልማድ ለማስቆም የተጀመረዉ እንቅስቃሴ ፍሬ እያሳየ ቢሆንም ዛሬም ብዙ ሊሰራ እንደሚገባ እየተነገረ ነዉ። የሴትልጅ ግርዛት ይቁም የተሰኘዉን ዘመቻ ያዘከረዉ ዓመታዊ ዕለት ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ ታስቧል። ዘመቻዉ በሴቶች ብቻ ሳይሆን የወንዶችንም ትብብር እንደሚሻ ነዉ የተነገረዉ። ሸዋዬ ለገሠ ነጋሽ መሐመድ