1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሴት ልጅ ግርዛት ይቁም

ማክሰኞ፣ የካቲት 11 2006

ሴቶች ልጆችን መግረዝ እንዲቆም በተለያዩ ሃገራት ኅብረተሰቡን የሚያስተምሩና ጉዳቱን የሚያስረዱ እንቅስቃሴዎች መካሄድ ከጀመሩ ቆይተዋል።

https://p.dw.com/p/1BBBH
ምስል picture-alliance/ dpa

ይህ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት አፍሪቃ ዉስጥ በ28 ሃገራት የሚፈፀም ሲሆን፤ በአሁኑ ጊዜ ከሰዎች ፍልሰት ጋ በተገናኘ ቀድሞ ወደማይታወቅበት ወደአዉሮጳ መዛመቱ ስጋትን አስከትሎ ኖርዌይና ኔዘርላንድን ጨምሮ አንዳንድ የአዉሮጳ ሃገራት ድርጊቱን ለማስቆም ሕግ እስከማዉጣት ደርሰዋል። ዶቼ ቬለ ስለዚህ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊት ከእናንተ የሚቀርቡ ጥያቄዎችን የሚያብራሩ ባለሙያ በመጋበዝ አወያይቷል።

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ