1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሳዑዲ አረቢያ ምህረት

ማክሰኞ፣ የካቲት 19 2005

ያለመኖሪያ እና ስራ ፈቃድ ሳዉዲ የሚገኙ ወገኖች ያለምንም ቅጣትና እስራት ወደሀገራቸዉ እንዲመለሱ መወሰኑን የጄዳዉ ወኪላችን በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል።

https://p.dw.com/p/17mFc
Kingdom Tower, World's Tallest Building, to Begin Construction in Jeddah, Saudi Arabia. (PRNewsFoto/Kingdom Holding Company) THIS CONTENT IS PROVIDED BY PRNewsfoto and is for EDITORIAL USE ONLY**
ጂዳሕምስል AP

የሳዑዲ አረቢያ መንግስት የመኖሪያ እና የስራ ፈቃድ ሣይኖራቸዉ ለቆዩ ምህረት አደረገ።በምህረቱ መሠረትም ያለመኖሪያ እና ስራ ፈቃድ ሳዉዲ የሚገኙ ወገኖች ያለምንም ቅጣትና እስራት ወደሀገራቸዉ እንዲመለሱ መወሰኑን የጄዳዉ ወኪላችን በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል። የሳዉዲ አረቢያ መንግስት ምህረትም በዚህ ሁኔታ እዚያ የሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያዉያንን አስደስቷል። ነቢዩ ሲራክ ጉዳዩ የሚመለከታቸዉን አነጋግሮ ዝርዝር ዘገባ አድርሶናል።

ነቢዩ ሲራክ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ




 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ