የሱዳን ብሉ ናይል ስደተኞች ቁጥር መጨመር
ረቡዕ፣ ጥቅምት 15 2004ማስታወቂያ
UNHCR እንደተናገረው በግዛቲቱ ውጊያ ከተቀሰቀሰበት ካላፈው ወር አንስቶ ከብሉ ናይል ተፈናቅለው ወደ ኢትዮጵያ የገቡት ስደተኞች ቁጥር ከ 28 ሺህ በልጧል ። ድርጅቱ እንደሚለው ውጊያው ከቀጠለ በመጪዎቹ ሳምንታት ወደ ጎረቤት አገራት የሚሰደዱት ቁጥር ከፍ ማለቱ አይቀርም ። ስለ ብሉ ናይል ስደተኞች ሁኔታ ሂሩት መለሰ በኢትዮጵያ የ UNHCR የህዝብ መረጃ ክፍል ሃላፊ አቶ ክሱት ገብረ እግዚአብሔርን አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች ።
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ