1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሩሲያው ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጉብኝት በአዲስ አበባ

ረቡዕ፣ መስከረም 7 2007

የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ ከፍተኛ የኤኮኖሚና ንግድ ልዑካንን አስከትለው ኢትዮጵያን ለመጉብኘት ትናንት አዲስ አበባ መግባታቸው ተነገረ። ው ጉ ሚንስትሩ ፣ ዛሬ ከኢትዮጵያ ጠ ሚንስትር

https://p.dw.com/p/1DEns
Sergei Lawrow Moskau Russland 20.3.14
ምስል Reuters

አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ እና ከአቻቸው ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር እንዲሁም ከአፍሪቃ ሕብረት ዋና ጸሐፊ ጋር ተነጋግረዋል። የሩሲያው ው ጉ ሚ ጉብኝት ዋና ዓላማን የአዲስ አበባው ወኪላችን ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ