1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የምዕራቡ ዓለም ፍጥጫ በዩክሬን

ዓርብ፣ ሚያዝያ 17 2006

በዩክሬን የምዕራቡ ዓለም ፍጥጫ እያየለ መምጣቱ ተዘግቧል። የዩክሬይን ባለሥልጣናት ሩስያ «ሦስተኛው የዓለም ጦርነትን» ለማጫራል ትሻለች ብለዋል።

https://p.dw.com/p/1BoeM
ምስል Getty Images

ጀርመን በዩክሬይን ጉዳይ ላይ ሲመክር የነበረው የጄኔቫው ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆንና ተደራዳሪ አካላት ወደ አንድ ጠረጴዛ እንዲመጡ እንደምትፈልግ በውጭ ጉዳይ ሚንሥትሯ በኩል ገልጣለች። ስቱዲዮ ከመግባቴ አስቀድሞ ከበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃ/ሚካኤል ጋ ቃለ-ምልልስ አድርገናል። ወደ እዚያው እንለፍ።

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ይልማ ኃ/ሚካኤል

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ