የምርጫ ምልክቶችና የፓርቲዎች ተቃውሞ 17 ኅዳር 2005ሰኞ፣ ኅዳር 17 2005በቅርቡ በሀገሪቱ በተለያዩ መስተዳድሮች በሚካሄደው የቀበሌና የወረዳ እንዲሁም የአዲስ አበባ ም/ቤት ምርጫን በተመለከተ አሉ ያሏቸውን ችግሮች ለመፍታት የተሰባሰቡ 34 የተቃውሞ ፓርቲዎች፣ የመወዳደሪያ ምልክት አንወስድም ማለታቸውን ዮሐንስhttps://p.dw.com/p/16qBCምስል DWማስታወቂያ ገ/እግዚአብሔር የላከልን ዘገባ ያስረዳል። የተቃውሞ ፓርቲዎቹ ምክንያት ፣ምርጫ ቦርድ ላቀረብናቸው 18 ጥያቄዎች ምላሽ አልሰጠም የሚል ነው። ዮሐንስ ጘገ/እግዚአብሔር ተክሌ የኋላ