የምረጡኝ ቅስቀሳ
ሰኞ፣ ግንቦት 2 2002ማስታወቂያ
የህዝብን ድጋፍ ለመሻት የአደባባይ ስብሰባ በመንግስት የተከለከለ መሆኑ በይፋ የተገለጠ ቢሆንም፤ በትናንትናዉ ዕለት በአዲስ አበባ ስታዲዮም የገዢዉ ፓርቲ ደጋፊዎች ተሰባስበዉ ድጋፋቸዉን ገልጸዋል። በአንፃሩ ከተቃዋሚዎች የስምንት የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት የኢትዮጵያ ፌደራሊስት አንድነት መድረክ በጎፋ ሰፈር የወጣቶች መሰብሰቢያ አዳራሽ ስብሰባ አካሂዷል። የወኪላችን የጌታቸዉ ተድላ ዘገባ ሁለቱንም ይዳስሳል
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ