1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሜርክልና የሽታይንማየር የቴሌቪዥን ክርክር

ሰኞ፣ መስከረም 4 2002

በጀርመን አጠቃላይ የምክር ቤት ምርጫ ከመደረጉ ከአስራ ሶሶት ቀናት አስቀድሞ ትናንት የክርስቲያን ዲሞክራት ህብረት ፓርቲ ዕጩ አንጌላ ሜርክልና የሶሻል ዲሞክራት ፓርቲ ዕጩ ፍራንክ ቫልተር ሽታይንማየር የቴሌቪዥን ክርክር አካሂደዋል ።

https://p.dw.com/p/Jf1q
የሜርክልና የሽታይንማየር የቴሌቪዥን ክርክርምስል picture-alliance/ dpa

ይኽው በአገሪቱ አራት ትላልቅ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች በቀጥታ የተላለፈው አንድ ሰዓት ተኩል የፈጀ ክርክር የተጠበቀውን ያህል ሳቢ እንዳልነበረ ነው ፓለቲከኞችና ህዝቡ አስተያየታቸውን የሰጡት ። ከአምስት መቶ በላይ የአገሪቱ እና የውጭ አገር ጋዜጠኞች ስለተከታተሉት የቴሌቪዥን ክርክር ይልማ ኃይለ ሚኬል ከበርሊን ዝርዝር ዘገባ አለው ።

ይልማ ኀይለ ሚካኤል ፣ ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ