1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የማሊ ዳግም ግንባታ ጉባኤ

ረቡዕ፣ ግንቦት 7 2005

በጉባኤዉ ላይ የአስር ሐገራት መሪዎች፥ የአንድ መቶ ሠወስት ሐገራት እና ድርጅቶች ተወካዮች ተካፍለዋል።በርካታ ገንዘብ ተዋጥቷልም

https://p.dw.com/p/18YJf
epa03569009 (L-R) Deputy Foreign Minister of Algeria Abdelkader Messahel, African Union Commissioner for Peace and Security Ramtane Lamamra, President of ECOWAS (CEDEAO) Kadre Desire Ouedraogo and Ivory Coast general Soumaila Bakayoko prior to a Ministerial meeting of the support and follow up group on the situation in Mali, at the European Council headquarters, in Brussels, Belgium, 05 February 2013. Report states that meeting is held to discuss the latest situation in Mali and the EU's future actions against Islamist rebels. EPA/JULIEN WARNAND +++(c) dpa - Bildfunk+++
ጉባኤተኞቹ በከፊልምስል picture-alliance/dpa

በርስ በርስ እና በዉጪ ጣልቃ ገብ ጦር ዉጊያ፥ በመፈንቅለ መንግሥትና በፖለቲካ ሽኩቻ የወደመችዉ ማሊን መልሶ ለመገንባት የሚያስፈልገዉ ገንዘብ የተዋጣበት ዓለም አቀፍ ጉባኤ ዛሬ ብራስልስ-ቤልጂየም ዉስጥ ተካሒዷል።በጉባኤዉ ላይ የአስር ሐገራት መሪዎች፥ የአንድ መቶ ሠወስት ሐገራት እና ድርጅቶች ተወካዮች ተካፍለዋል።በርካታ ገንዘብ ተዋጥቷል።ጉባኤዉ ያዘጋጁት የማሊ አማፂያንን የምትወጋዉ፥ የቀድሞዋ የማሊ ቅኝ ገዢ ፈረንሳይ እና የአዉሮጳ ሕብረት ኮሚሽን ናቸዉ።በጉባኤዉ ላይ እንደተገለፀዉ ምዕራብ አፍሪቃዊቱን ሐገር መልሶ ለመገንባት አራት ቢሊዮን ዩሮ ያስፈልጋል።የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ