1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሙባረክ መፈታትና የአረቡ ዓለም አስተያየት

ዓርብ፣ ነሐሴ 17 2005

በምርጫ ሥልጣን የያዙት መሀመድ ሙርሲ በጦር ኃይሉ ከሥልጣን ተነስተው በታሰሩ በ7 ሳምንታቸው ሙባረክ ከእስር ቤት መውጣታቸው በሙባረክ ተቃዋሚዎች ዘንድ የግብፅ ህዝባዊ ንቅናቄ የመቀልበሱ ምልክት ተደርጎ ተወስዷል ።

https://p.dw.com/p/19VGF
ምስል Reuters

የ85 ዓመቱ የቀድሞው የግብፅ ፕሬዝዳንት ሆስኒ ሙባረክ ከእስር መፈታት በሃገር ውስጥ ተቃውሞም ድጋፍም አስከትሏል ። በምርጫ ሥልጣን የያዙት መሀመድ ሙርሲ በጦር ኃይሉ ከሥልጣን ተነስተው በታሰሩ በ7 ሳምንታቸው ሙባረክ ከእስር ቤት መውጣታቸው በሙባረክ ተቃዋሚዎች ዘንድ የግብፅ ህዝባዊ ንቅናቄ የመቀልበሱ ምልክት ተደርጎ ተወስዷል ። ተቃዋሚዎችን ያስቆጣው የሙባረክ መፈታት ሃገሪቱን በማረጋጋት የሚያወድሷቸውን ደጋፊዎቻቸውን ደግሞ አስደስቷል ። የሙባረክን መፈታት የአረቡ ዓለም ህዝብ እንዴት እንደተቀበለው የጂዳውን ወኪላችንን ነብዩ ሲራክ በስልክ አነጋግሪዋለሁ ።


ነብዩ ሲራክ
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ