1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመውሊድ በዓል

ሰኞ፣ ጥር 5 2006

ዛሬ፤ በመላ ኢትዮጵያ ሙስሊሙ ማሕበረሰብ መውሊድን (የነቢዩ መሐመድን የልደት በዓል)አክብሮ መዋሉን ዘጋቢአችን ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ የላከልን ዘገባ ያስረዳል።

https://p.dw.com/p/1Apv1
ምስል DW/G. Tedla

ጌታቸው እንዳለው ፣ በመሥጊድ የተካሄደውን ሥነ ሥርዓት ለመከታተል ባይችልም፣ በዓሉ ስላለው ዐቢይ ትርጉምና እንዴት እንደተከበረ ያስረዱት ዘንድ ፣ አንድ ምዕመንና አንድ የሃይማኖት መሪ አነጋግሯል።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ