1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመንና የአጥፍቶ ጠፊው ጥቃት

ማክሰኞ፣ ግንቦት 14 2004

በየመን መዲና ሰንዓ ትናንት አንድ አጥፍቶ ጠፊ በጣለው የቦምብ ጥቃት ቢያንስ ዘጠና ሰዎች ተገድለው ከሁለት መቶ የሚበልጡ ቆስለዋል። ለጥቃቱ በየመን የሚንቀሳቀሰው የአልቓይዳ ቡድን ኃላፊነቱን ወስዶዋል።

https://p.dw.com/p/150As
A still image taken from video shows army personnel running to the scene of a suicide attack in Sanaa May 21, 2012. A uniformed man blew himself up in the midst of a military parade rehearsal attended by senior officials in the Yemeni capital Sanaa on Monday, killing 63 soldiers, a police source said. REUTERS/Yemen TV via Reuters TV (YEMEN - Tags: POLITICS CIVIL UNREST CRIME LAW MILITARY) NO SALES. NO ARCHIVES. FOR EDITORIAL USE ONLY. NOT FOR SALE FOR MARKETING OR ADVERTISING CAMPAIGNS. THIS IMAGE HAS BEEN SUPPLIED BY A THIRD PARTY. IT IS DISTRIBUTED, EXACTLY AS RECEIVED BY REUTERS, AS A SERVICE TO CLIENTS. NO COMMERCIAL USE
ምስል Reuters

 የጥቃቱ ዒላማ ሰሜን እና ደቡብ የመን እንደገና ለተዋኃዱበትና በዛሬው ዕለት ለተከበረው ሀያ ሁለተኛ ዓመት ክብረ በዓል የሰልፍ ዝግጅት ያደርጉ የነበሩ አንድ የጦር ኃይሉ ቡድን አባላት ነበሩ። እና ጥቃቱ ከተጣለ በኋላ በሀገሪቱ በተለይም በመዲናይቱ ሰንዓ ትልቅ ውጥረት እንደሚታይ ቀደም ሲል ያነጋገርኩት የጄዳው ወኪላችን ነቢዩ ሲራክ ገልጾልናል።

ነቢዩ ሲራክ

አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ