1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመሬት መቀራመትና ኢትዮጵያ

ሐሙስ፣ መስከረም 4 2004

የኢትዮጵያ መንግሥት ሠፋፊ የእርሻ መሬቶችን ለዉጪ ባለሐብቶች ማኮናተሩ የሐገሪቱን ሕዝብ በተለይም ገበሬዉን እንደሚጎዳዉ በርሊን-ጀርመን ዉስጥ በጉዳዩ ላይ የተወያዩ ምሕራን አስታወቁ።

https://p.dw.com/p/RltD
ምስል picture-alliance / dpa

ከዉይይቱ ተሳታፊዎች አንዱ ግን ለዉጪ ባለሐብቶች ከሚሰጠዉ መሬት አብዛኛዉ እስካሁን አገልግሎት የማይሰጥ እንደሆነና እንዲሕ አይነቱን መሬት ለዉጪ ባለሐብቶች ማኮናተሩ ለሐገሪቱ ልማት እንደሚጠቅም የሚጠቁም ጥናትናዊ ፅሑፍ አቅርበዉ ነበር።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል እንደዘገበዉ ግን አብዛኞቹ ተወያዮች የአጥኚዉን ሐሳብ ነቅፈዉታል።

ይልማ ሐይለ ሚካኤል

ነጋሽ መሐመድ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ