የመሬት መሰንጠቅ
ሐሙስ፣ ግንቦት 29 2011ማስታወቂያ
በደበብ ክልላዊ መስተዳድር ስልጤ ዞን ዳሎቻ ወረዳ በተከሰተ የመሬት መሰንጠቅ ከ200 በላይ ነዋሪዎች ከአካባቢያቸው ተፈናቀሉ።የዞኑ አደጋ ስጋት አመራር ጽህፈት ቤት እንዳስታወቀዉ የመሬት መሰንጠቁ በሕይወት ላይ አደጋ እንዳያደርስ ነዋሪዎቹን ወደሌላ ስፍራ አሽሽቷል።በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦ ፊዚክስ፣ የህዋና የሥነ ክዋክብት ተቋም በበኩሉ በአካባቢው የታየው የመሬት መሰንጠቅ ከታላቁ የምስራቅ አፍሪካ ስምጥ ሸለቆ መስመር ጋር የተገናኘ ሊሆን ይችላል እያለ ነው።
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ነጋሽ መሐመድ
ማንተጋፍቶት ስለሺ