1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት«መኢአድ» ጥሪ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 21 2007

መኢአድ ፣ መንግሥት በደሉን የፈፀሙትን ግለሰቦች ለፍርድ እንዲያቀርብና ለችግሩ ሰለባዎችም ድጋፍ እንዲሰጥ ጠይቋል ። የመብት ተሟጋቾችም ችግሩን ለዓለም ዓቀፉ ማህብረሰብ እንዲያሳውቁ መኢአድ ጥሪ አስተላልፏል ።

https://p.dw.com/p/1GMyg
Vertriebenen im AEUP Addis Abeba
ምስል Getachew Tedla HG

[No title]


የኢትዮጵያው ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ፣ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት በምህፃሩ «መኢአድ»፣ በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች ዜጎች የሚፈናቀሉበትንና ንብረትም እንዲወድም የሚደረግበትን እርምጃ የኢትዮጵያ መንግሥት እንዲያጣራ ጥሪ አቀረበ ። መኢአድ ዛሬ በአዲስ ፅህፈት ቤቱ በሰጠው መግለጫ፣ መንግሥት በደሉን የፈፀሙትን ግለሰቦች ለፍርድ እንዲያቀርብና ለችግሩ ሰለባዎችም ድጋፍ እንዲሰጥ ጠይቋል ። የመብት ተሟጋቾችም ችግሩን ለዓለም ዓቀፉ ማህብረሰብ እንዲያሳውቁ መኢአድ ጥሪ አስተላልፏል ። ጋዜጣዊ መግለጫውን የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተከታትሎታል ።


ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ