1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የመላዉ አፍሪቃ የደስታ በሽታ መከላከያ ማዕከል

ሐሙስ፣ ጥር 24 2010

ማዕከሉ የዳልጋ ከብቶችን የሚያጠቃዉን የደስታ በሽታ አይነት ለመመርመር፤ ክትባት ለመከማችት እና ለማሰራጨት የሚያገለግል ሲሆን ለሕብረቱ አባል ሐገራት በሙሉ አገልግሎቶች ይሰጣል።

https://p.dw.com/p/2ruy4
Äthiopien Pan-African vaccine center
ምስል DW/G. Tedla

(Beri.AA) Pan-African Vaccine center inagurated - MP3-Stereo

የአፍሪቃ ሕብረት ቢሾፍቱ በሚገኘዉ የእንስሳት ሕክምና ማዕከል ቅጥር ግቢ ያሠራዉ የደስታ በሽታ መከላከያ ክትባት ባንክ ማዕከል ተመርቆ ተከፈተ። ማዕከሉ የዳልጋ ከብቶችን የሚያጠቃዉን የደስታ በሽታ አይነት ለመመርመር፤ ክትባት ለመከማችት እና ለማሰራጨት የሚያገለግል ሲሆን ለሕብረቱ አባል ሐገራት በሙሉ አገልግሎቶት ይሰጣል። ማዕከሉን መርቀዉ የከፈቱት የሕብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ መሐመት ፋኪ ማዕከሉ በሽታዉን ለመከላከል ብቻ ሳይሆን ጨርሶ ለማጥፋት የሚደረገዉን ጥረት ለማፋጠንም በእጅጉ ጠቃሚ ነዉ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ የላከውን ዝርዝር ዘገባ ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ኂሩት መለሰ