የሕፃናት የጉልበት ብዝበዛ ይገታ
ዓርብ፣ ሰኔ 5 2001ማስታወቂያ
አዝማምያዉም የሕፃናትን የጉልበት ብዝበዛ ለመግታት ላለፉት አስርት ዓመታት የተደረገዉን ጥረት ሊያስተጓጉል እንደሚችል ድርጅቱ በህፃናት ላይ የሚፈፀመዉን የጉልበት ብዝበዛ የሚቃወምበት ዓለም ዓቀፍ ዕለት ታስቦ የሚዉልበትን የዛሬዉን ቀን አስመልክቶ ባወጣዉ መግለጫ አስታዉቋል። ለዘጠነኛ ጊዜ በዓለም ዙሪያ ታስቦ በሚዉለዉ በዚህ ዕለት ILO ለታዳጊ ሴቶች እድል ይሰጣቸዉ የሚል መፈክር አስተጋብቷል።
አዜብ ታደሰ/ሸዋዬ ለገሠ