የሕዝቡ ጥያቄ እና ተቃዋሚዎች
እሑድ፣ ጥቅምት 20 2009ማስታወቂያ
በተናጠል መንቀሳቀሳቸዉ እንዳለ ሆኖ ከመመስረታቸዉ መበታተናቸዉ ጎልቶም ይሰማል። ገዢዉ ፓርቲ ለፖለቲካ ተቀናቃኞቹ ሰፊ ቦታ እንዲሰጥ ተደጋግሞ ሲጠየቅ፤ ጠንካራ ፓርቲ እንደሌለ ነዉ የሚገልጸዉ። በዚህ መካከልም ሕዝቡ ለዓመታት ባልታየ መልኩ ብሶቱን በአደባባይ የተቃዉሞ እንቅስቃሴዎች መግለጽ ሲጀምር፤ በመንግሥት ጠንካራ የኃይል ርምጃዎች ለሞት፣ ለጉዳት፣ ለእስራትና ስደት መዳረጉ እየታየ ነዉ። ዶቼ ቬለ በዚህ ሳምንት የሕዝቡን ጥያቄ እና የተቃዋሚዎችን ሚናን አስመልክቶ ዉይይት አካሂዷል።
ከድምጽ ዘገባዉ ያድምጡ!
ሸዋዬ ለገሠ
ልደት አበበ