የለገጣፎ ሪል ስቴት መንደር ኑዋሪዎች ሙግት
ሰኞ፣ መስከረም 20 2006ማስታወቂያ
ለመንግሥት መክፈል የነበረበትን የኪራይ(ሊዝ)ክፍያ ያላግባብ እኛን ለማስከፈል እየሞከረ ነው ሲሉ በኦሮሚያ መሥተዳድር ፣ የለገጣፎ ሪልስቴት መንደር ኑዋሪዎች አማረሩ።
የሪል ስቴቱ ኑዋሪዎች፤ እንደሚሉት፣ በውላቸው መሠረት ኪራይ(ሊዝ)መክፈል ያለበት ሪል ስቴት ኩባንያው ነው። የ«ሞፓክ ሪል ስቴት» ኀላፊዎች፣ በበኩላቸው፣ ከውል ውጭ የጠየቅናቸው ነገር የለም ሲሉ ይከራከራሉ።
ጃፈር ዓሊ
ሂሩት መለሰ