የህዳሴ ግድብ ግንባታ24 ሰኔ 2005ሰኞ፣ ሰኔ 24 2005በቤንሻንጉል መስተዳድር በዓባይ ወንዝ ላይ የተጀመረው የግዙፉ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሆነውን ህዳሴ ግድብ ግንባታ በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ ጥረቱ እንደቀጠለ ነው።https://p.dw.com/p/18ztOምስል William Lloyd-George/AFP/Getty Imagesማስታወቂያ የግድቡ ግንባታ የሚካሄድበትን ስፍራ ከጥቂት ጊዜ በፊት ጎብኝቶ የተመለሰው የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በዚያ የተመለከተውን እንደሚከተለው አጠናቅሮታል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ