1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የህዝብ ጤንነትና ሀኪሞች

እሑድ፣ ግንቦት 24 2006

የዓለም የጤና ጥበቃ ድርጅት፤ በቅርቡ ያወጣው የመጠርዝር ጥናት ውጤት እንደሚያስረዳው፤ በህክምና ርዳታ የሰዎች ዕድሜ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመራዘም ላይ ነው። ባለፉት 2 ዐሠርተ ዓመታት በዓለም ዙሪያ በአማካይ የ 9 ዓመት ጭማሪ አሳይቷል።

https://p.dw.com/p/1C9i0
ምስል DW/G. Tedla

የዓለም የጤና ጥበቃ ድርጅት (WHO) እንደገለጸው ፣ እ ጎ አ በ 1990 እና 2012 መካከል፤ በኢትዮጵያና ሌሎች 5 ሃገራት በአማካይ ከ 10 ዓመት በላይ የሰዎች ዕድሜ እንዲጨምር ለማድረግ ተችሏል። ከሰሃራ በስተደቡብ በሚገኙ የአፍሪቃ አገሮች፤ ኢትዮጵያ ፣ የ 20 ዓመት ጭማሪ ያሳየችውን ላይቤሪያን በመከተል ፤ በ 9 ዓመት ጭማሪ ፣ አማካይ ዕድሜ ከ 45 ወደ 64 ከፍ እንዲል ማብቃቷ ተጠቅሷል። ዶቸ ቬለ ፤ የህዝብ ጤንነትና ሀኪሞች፤ በሚል ርዕስ ፣ በተወሰነ ዘርፍ የተመዘገበው የተሻሻለ ውጤት በሁሉም እንዴት ሊቀጥል እንደሚችል፣ ስለ ህሙማንና ሀኪሞች ግንኙነት ባለሙያዎችን አወያይቷል ።

ተክሌ የኋላ

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ