1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዛምቢያ ከምርጫው በኋላ

ሰኞ፣ መስከረም 15 2004

ባለፈው ማክሰኞ በተደረገው የዛምብያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ያሸነፉት መሪ ሚካኤል ሳታ አርብ ዕለት ቃለ መሃላ ፈፀመዋል። አሸናፊው የ 74 ዓመቱ ሳታ አንደበተ ርቱዕ በመሆናቸው በቅፅል ስማቸው ንጉስ ኮብራ ይባላሉ።

https://p.dw.com/p/RnlL
የዛምብያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫን ያሸነፉት መሪ ማይክል ሳታ፣ምስል AP

ሳታ በስድስት ሳምንቱ የምርጫ ዘመቻ የውጭ ባለሀብቶች በተለይም ቻይና በዛምቢያ የምታካሂደውን እንቅስቃሴ በዋነኛነት ሲቃወሙ ነበርየዛምቢያ የኢኮኖሚ እድገትን ብንመለከት 7 ከመቶ ደርሷል። ዛምቢያ በማዕድን ሀብታም ሀገር ስትሆን በመዳብ ምርት ከአለም የ7ኛ ቦታን ይዛለች። ይሁንና ከመዳብ ዋጋ ጭማሪ ሐዝቡ ተጠቃሚ እንዳልሆነ ነው ሀይነር ነውማን የገለፁት።

ልደት አበበ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ