ክትባትን የማዳረሱ ጥረት26 ጥር 2007ማክሰኞ፣ ጥር 26 2007የዓለም የጤና ድርጅት ባለፉት ጥቂት ዓመታት በዓለም ደረጃ ለሕፃናት እንዲሰጥ የሚመከር ክትባትን ያገኙ ልጆች ቁጥር ባለበት የቆመ እንደሚመስል በድረ ገጹ ላይ ይፋ ባደረገዉ መረጃ ጠቁሟል። የዛሬ ሁለት ዓመት ተቅማጥ ቴታነስና ትክትክን ለመከላከል የሚያስችሉትን ክትባቶች 112 ሚሊዮን ሕፃናት አግኝተዋል።https://p.dw.com/p/1EV7fማስታወቂያ