ኬንያ፣ አዲሱ ህገ መንግስት እና ህዝበ ውሳኔው28 ሐምሌ 2002ረቡዕ፣ ሐምሌ 28 2002ኬንያ ውስጥ ተሻሽሎ በቀረበው አዲስ ህገ መንግስት ላይ በዛሬው ዕለት ህዝበ ውሳኔ በመካሄድ ላይ ነው። 12 ሚሊዮን የሚሆኑ ኬኒያውያን ድምፃቸውን እንዲሰጡ ጥሪ ቀርቦላቸዋል።https://p.dw.com/p/Oc62በኬኒያ ህዝበ ውሳኔ ሲካሄድምስል APማስታወቂያ የህገ መንግስቱ ረቂቅ ከሁለት አመት ተኩል በፊት በሀገሪቱ ከተካሄደው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በኋላ የተፈጠረውን እና ወደ 1300 የሚጠጉ ሰዎች የሞቱበትነ ዓይነት የጎሳ ግጭት ለማስወገድ ታስቦ ተሻሻሎ የወጣ ነው። ህዝቡ አዲሱ ህገ መንግስት ለውጥ ያስገኛል ብሎ ተስፋ ጥሎበታል። የ ዶይቸ ቬለ ባልደረባ አንድሪያ ሉግ ያሰባሰበችውን ልደት አበበ አጠናቅረዋለች። ልደት አበበአርያም ተክሌ