ኬንያና እንግሊዛዊቷ አሸባሪ፤
ሐሙስ፣ መስከረም 16 2006ማስታወቂያ
ላይ ሳለ፣የዩናይትድ እስቴትስ፤ የብሪታንያ፤ የአሥራኤልና የሌሎችም ጠበብት ከኬንያ የምርመራ ጠበብትጋር በመተባበር፤ አደጋው እንዴትሊሠነዘር እንደቻለ በማጣራት ላይ መሆናቸውታውቋል። 40 ሚሊዮን ኑዋሪዎች ባሏት ኬንያ የሙስሊሞች ቁጥር 10 ከመቶ ገደማ ሲሆን፣ ተገቢ ቁጥጥር በማይደረግበት ድንበር፤ ሠርገው የሚገቡ የአሸባብ ታጣቂዎች ከአንዳንድ ኬንያውያን የእምነት ተጋሪዎቻቸው ድጋፍ እንዳልተለያቸው ተነግሯል። አሸባብ ፤ ሶማሌዎችን ብቻ ሳይሆን የተለያዩ ሃገራት ተወላጆችንም ማሰለፉ ይነገርለታል። ከእነዚህም አንዷ ሳምንታ የተባለችው እንግሊዛዊት መሆኗ ታውቋል። ይህች ሴትዮ እንዴት በሽብር ተግባር ለመሰማራት ተነሳሳች? የለንደኑን ዘጋቢአችንን ድል ነሣ ጌታነህን በስልክ ጠይቄው ነበር።
ድልነሣ ጌታነህ
ተክሌ የኋላ