1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ካራቱሪ የህንድ ገበሬዎች የማስፈር እቅድ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 14 2004

ኢትዮጵያ ዉስጥ በግብርናዉ ዘርፍ መዋዕለ ንዋይ በማፍሰስ የተሰማራዉ ካራቱሪ ግሎባል የተሰኘዉ የህንድ ኩባንያ፤

https://p.dw.com/p/RsuZ
የካራቱሪ የህዝብ ግንኙነት፤ ቢሪንደር ሲንግ በጋምቤላምስል DW

በምዕራብ የአገሪቱ ክፍል ጋምቤላ በርካሽ የሊዝ ኪራይ በወሰደዉ አንድ መቶ ሺህ ሄክታር መሬት ዉስጥ በሃያ ሺዉ ሄክታር ላይ የህንድ ገበሬዎችን ለማስፈር መዘጋጀቱን ለአንድ ጋዜጣ መግለፁን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ዘግቧል። የግብርና ሚኒስቴር በበኩሉ ካራቱሪ ለመዋዕለ ንዋይ ፍሰት በሊዝ በተሰጠዉ መሬት ላይ ሰፈራ ማካሄድ እንደማይቻል፤ ከህንድም ገበሬዎች ለማስመጣት ስለመጀመሩ አላስታወቀም ሲል ለዶቼ ቬለ አስታዉቋል።

ታደሰ እንግዳዉ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ