ኤድስ፦ እጓለምዉታን ይበረክታሉ2 ኅዳር 2001ማክሰኞ፣ ኅዳር 2 2001በህፃናት ጉዳይ ዙሪያ የሚሰራዉ የአፍሪቃ ህፃናት ፖሊሲ መድረክ ድምፅ ለሌላቸዉ ታዳጊ ልጆች ድምፅ በመሆን ችግሮችን በማጥናት ፖሊሲዎች የሚቀረፁበትን ሃሳብ ያበረክታል።https://p.dw.com/p/Frv8አዲስ አበባ፦ የእጓለምዉታን ማሳደጊምስል AP PhotoማስታወቂያACPF ከጥናቱ በማያያዝ በመፍትሄነት ካቀረባቸዉ አማራጮች መካከል ወላጆቻቸዉን በሞት የተነጠቁ ልጆች የሚኖሩባቸዉ አካባቢዎች ኅብረተሰብን ድጋፍ ነዉ። እነዚህ ልጆች የሚኖሩበት አካባቢ ማህበረሰብ በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ለተባለዉ ትብብር ዝግጁ የማይኖርበትም አጋጣሚ ይኖራል። ለዚህ ግን መወያየት አማራጭ አይኖረዉም።