1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኤርትራዉያን ስደተኞች በኢትዮጵያ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 3 2006

ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚዋሰኑበት ከ 1000 ኬሎ ሜትር የድንበር ክልል ያላቸዉ ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅት በርካታ ኤርትራዉያን ሀገራቸዉን እየጣሉ ይሰደዳሉ። በሰሜን ምዕራብ ትግራይ አቅጣጫ ብቻ በቀን ከ 50 በላይ ኤርትራዉያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ እንደሆነም ተነግሮአል።

https://p.dw.com/p/1AFyO
Eritreas-Flüchtlinge in Nord-Äthiopien, 2013; Copyright: DW/Getachew Tedla Hailegeorgis
ምስል DW/Getachew Tedla Hailegeorgis

የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ኤርትራዉያን ስደተኞች የሚገኙበትን በሰሜን ምዕራብ ትግራይ የሽመልባ መጠለያ ጣብያን ጎብኝቶ ዘገባ አድርሶናል።

ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ