ኤርትራዉያን ስደተኞች በኢትዮጵያ3 ኅዳር 2006ማክሰኞ፣ ኅዳር 3 2006ኢትዮጵያና ኤርትራ የሚዋሰኑበት ከ 1000 ኬሎ ሜትር የድንበር ክልል ያላቸዉ ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅት በርካታ ኤርትራዉያን ሀገራቸዉን እየጣሉ ይሰደዳሉ። በሰሜን ምዕራብ ትግራይ አቅጣጫ ብቻ በቀን ከ 50 በላይ ኤርትራዉያን ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ እንደሆነም ተነግሮአል።https://p.dw.com/p/1AFyOምስል DW/Getachew Tedla Hailegeorgisማስታወቂያ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ኤርትራዉያን ስደተኞች የሚገኙበትን በሰሜን ምዕራብ ትግራይ የሽመልባ መጠለያ ጣብያን ጎብኝቶ ዘገባ አድርሶናል። ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አዜብ ታደሰ አርያም ተክሌ