1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢኳቶርያል ጊኒ እና የአምነስቲ ወቀሳ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 14 2003

የኢኳቶርያል ጊኒ መንግስት ፖለቲካ ተቀናቃኞቹን በገፍ እያሰረ ነው ሲል ዓለም አቀፉ የሰብዓኢ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል ነቀፈ ።

https://p.dw.com/p/RUtl
ምስል AP

በዚህ ወር የህብረቱን የመሪዎች ጉባዔ የሚያስተናግደው የወቅቱ የአፍሪቃ ህብረት ፕሬዚደንት ኢኳቶርያል ጊኔ መንግስት በሀገሪቱ የሚካሄደውን የሰብዓዊ መብት ረገጣን እና በፕሬዚደንት ቴዎዶሮ ኦቢያንግ ንጌማ አንጻር ተቃውሞ ለማሰማት በጉባዔው ወቅት ሰልፍ ይወጡ ይሆናል በሚል የጠረጠራቸውን አንድ መቶ ተማሪዎችን አስሮዋል ሲል አምነስቲ አውግዞዋል። ድልነሳ ጌታነህ ስእለአምነስቲ ወቀሳ ከድርጅቱ ምክትል ኃላፊ ታውንዳ ሆንዱራን አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።

ድልነሳ ጌታነህ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ