ኢኳቶርያል ጊኒ እና የአምነስቲ ወቀሳ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 14 2003ማስታወቂያ
በዚህ ወር የህብረቱን የመሪዎች ጉባዔ የሚያስተናግደው የወቅቱ የአፍሪቃ ህብረት ፕሬዚደንት ኢኳቶርያል ጊኔ መንግስት በሀገሪቱ የሚካሄደውን የሰብዓዊ መብት ረገጣን እና በፕሬዚደንት ቴዎዶሮ ኦቢያንግ ንጌማ አንጻር ተቃውሞ ለማሰማት በጉባዔው ወቅት ሰልፍ ይወጡ ይሆናል በሚል የጠረጠራቸውን አንድ መቶ ተማሪዎችን አስሮዋል ሲል አምነስቲ አውግዞዋል። ድልነሳ ጌታነህ ስእለአምነስቲ ወቀሳ ከድርጅቱ ምክትል ኃላፊ ታውንዳ ሆንዱራን አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል።
ድልነሳ ጌታነህ
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ