ኢትዮጵያውያን ተሸላሚዎች 21 ግንቦት 2004ማክሰኞ፣ ግንቦት 21 2004በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ የሚገኘው የሞርገን ስቴት ዩኒቨርሲቲ ሌሎች አጋር ተቋማትን በማስተባበር ለአፍሪቃ ዕድገት አስተዋፅዖ አድርገዋል ላላቸው ሦስት ኢትዮጵያውያን ሽልማት አበረከተ። ሽልማት ያገኙት ሶስት በተለያየ ዘርፍ የተሰማሩ ናቸዉ።https://p.dw.com/p/15499ምስል picture alliance/dpaማስታወቂያ ሽልማቱ የተሰጣቸዉ በሳይንስና ምርምር ዘርፍ ኢንጅንየር በፈቃዱ ታምራት፡ በታሪክ ምርምር ፕሮፌሰር ሪቻርድ ፓንክኸርስት እና የመጀመሪያዋ ካፒቴን ለሆኑት አይሮፕላን አብራሪ ወይዘሮ አምሳለ ጉዋሉ እንደኛነው ናቸዉ። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ሂሩት መለሰ