1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ኢትዮጵያውያን በሳውዲ

ማክሰኞ፣ የካቲት 12 2005

ኢትዮጵያውያን ለደረሰባቸው ግፍ ካሳ የሚያስጥ በአጠቃላይ መብቶቻቸውን የሚያስከብር የመንግሥት ተወካይ ባለማግኘታቸው ለልዩ ልዩ ችግሮች መጋለጣቸው መቀጠሉን ነብዩ ሲራክ ከጅዳ የላከው ዘገባ ያስረዳል

https://p.dw.com/p/17hTw
ምስል Nebiyu Sirak

ሳውዲ አረቢያው ውስጥ ከአሰሪወቻቸውጋርበሚፈጠርአለመግባባት፣በመደብደብ፣ በመደፈርናበተዛማጅችግሮችከስራየተፈናቀሉኢትዮጵያውያንቁጥርእየጨመረ ነው ፡፡ከአሰሪዎቻቸውጋር ባለመግባባትና በመጋጨት በግፍየሚገደሉናየግድያወንጀልፈጽመዋልተብለውወህኒየሚወርዱትቁጥርምያንኑያህልከፍ ብሏል ፡፡ እነዚህ ወገኖች ለደረሰባቸው ግፍ ካሳ የሚያስጥ በአጠቃላይ መብቶቻቸውን የሚያስከብር የመንግሥት ተወካይ ባለማግኘታቸው ለልዩ ልዩ ችግሮች መጋለጣቸው መቀጠሉን ነብዩ ሲራክ ከጅዳ የላከው ዘገባ ያስረዳል ። በሌላ በኩል ደግሞ አንዳንድ ግለሶቦች በራስ ተነሳሽነት ኢትዮጵያውያኑን እንደሚረዱ ነብዩ ዘግቧል ።

ነብዩ ሲራክ

ሂሩት መለሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ