አዳጋቹ የደቡብ ሱዳን ድርድር20 መጋቢት 2006ቅዳሜ፣ መጋቢት 20 2006በፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት የሚመራው የመንግሥቱ ጦር እና የቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት ሪየክ ማቸርን በሚደግፉት ታጣቂ ኃይላት መካከል በሚካሄደው ውጊያ ሰበብ ሀገሪቱ ለምትገኝበት ውዝግብ መፍትሔ ለማፈላለግ የተጀመረው ጥረት ስላጋጠመው ችግር፣https://p.dw.com/p/1Bdq1ማስታወቂያ አርያም ተክሌ