1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዳጊ ሀገራት እና የመሬት ቅርምት

ማክሰኞ፣ ሰኔ 24 2006

የቻይና ፣ ሳውዲ ዐረቢያ ፣ ሕንድ፣ አውሮጳ እና የዩኤስ አሜሪካ ባለሀብቶች በአፍሪቃ እስያና ደቡብ አሜሪካ ሃገራት በብዙ ሄክታር የሚቆጠር የእርሻ መሬት ለብዙ ዓመታት በርካሽ ዋጋ እየተኮናተሩ ነው።

https://p.dw.com/p/1CU0w
Landverpachtung an ausländische Investoren in Äthiopien
ምስል DW

ይኸው የእርሻ መሬት መቀራመት ርምጃ የብዙ ገበሬዎችን መፈናቀል የየሚያስከትል በመሆኑ በያቅጣጫው ሰፊ ክርክር አስነስቶዋል። የጀርመናውያኑ የኮንራድ አድናወር ተቋም በዚሁ ጉዳይ ላይ ሰሞኑን በበርሊን ውይይት አዘጋጅቶ ነበር።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ