አዲስ ቦታ ለሚሰፍሩ ዜጎች አስተማማኝ ጥበቃ እንዲደረግ ጥሪ ቀረበ
ቅዳሜ፣ ጥር 18 2011ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ማኅበራዊ ፍትህ ፓርቲ «ኢሶዴፓ» በሊቀመንበሩ በፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ አማካኝነት በሰጠው መግለጫ ከአንድ አካባቢ ወደ ሌላ ተወስደው ለሚሰፍሩ ዜጎች መንግስት አስተማማኝ ጥበቃ የደህንነት ሊያደርግላቸዉ እንደሚገባ አሳስቧል። በሚል መግለጫ ሰጡ። የፓርቲው ሊቀመንበር ፕሮፊሰር በየነ ከ«DW» ለቀረበላቸዉ ጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል። ሊቀመንበሩን ያነጋገረው የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ነው።
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ የድምጽ ማዕቀፉን ይጫኑ።
ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ