1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

አዲሱ የእስራኤል መንግስት

ረቡዕ፣ መጋቢት 23 2001

አዲሱ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ነታንያሁ የመንግስቱን አስተዳደር ከተሰናባቹ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤሁድ ኦልሜርት ዛሬ በይፋ ተረክበዋል ።

https://p.dw.com/p/HOL2
ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ነተንያሁምስል AP

ትናንት ልዩ ጉባኤ ያካሄደው የእስራኤል ፓርላማ ክኔሴት ፣ ለነታንያሁ መንግስት 69 የድጋፍና 45 የተቃውሞ ድምፅ ከሰጠ በኃላ ነታንያሁና አዲሱ ካቢኔያቸው ቃለ መሀላ ፈፅመዋል ። ነታንያሁ ለእስራኤል ፓርላማ ባሰሙት ንግግር የእስራኤልን ደህንነት ከማስጠበቅ ጎን ለጎን ከአረቡ ዓለም ጋር ሰላም ለማውረድ እንደሚጥሩ አስታውቀዋል ። ይሁንና በትናንቱ ንግግራቸው ስለ እስራኤልና ፍልስጤማውያን ጎን ለጎን በሁለት መንግስትነት በሰላም ስለመኖር ግን ያሉት የለም

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኃላ