አርምሞ ወይም ሜዲቴሽን
ሰኞ፣ ታኅሣሥ 8 2005ማስታወቂያ
ዮፍታሔ ማንያዘዋል ተወልዶ ያደገው አዲስ አበባ ነው። በአሁኑ ሰዓት በመቀሌ ዩንቨርሲቲ የስድስተኛ አመት የስነ ህንፃ ወይንም አርክቴክቸር ተማሪ ነው። ከያዝነው የትምህርት ዘመን ጀምሮ ደግሞ ከትምህርቱ ጎን ለጎን በተባባሪ አስተማሪነት ያገለግላል። ዮፍታሔ ከ13 አመቱ ጀምሮ ነው የአርምሞ ወይንም ሜዲቴሽን ስልት መጠቀም የጀመረው።
ስለአርምሞ ወይንም ሜዲቴሽን ስልት ተማሪ -ዮፍታሔ ማንያዘዋል የሰጠንን ሰፊ ማብራሪያ ከዘገባው ያገኙታል።
ልደት አበበ