1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ንፁህ የመጠጥ ውሐን ለማዳረስ የተያዘው እቅድ አለመሳካቱ

ሐሙስ፣ ኅዳር 7 2004

እስከ ዛሬ 3 ዓመት ድረስ በመላው ዓለም ንፁህ የመጠጥ እና የመፀዳጃ ውሐን ለማዳረስ የተያዘው እቅድ ግቡን ሊመታ እንደማይችል አንድ ግብረ ሰናይ ድርጅት አስታወቀ ።

https://p.dw.com/p/Rx2I
ውሐ በጀሪካን የተሸከሙ ሴቶችምስል CC/waterdotorg

Water Aid የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት ሃላፊ ባርባራ ፎረስት እንደተናገሩት እስከ ዛሬ በተለይ በድሃ ሃገራት ውስጥ በዚህ ረገድ የታየ ለውጥ የለውም ። በሃላፊዋ ገለፃ መሠረት ከሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት ንፁህ የመጠጥና የመጸዳጃ ውሐን ለማዳረስ 200 ዓመታት ሊወስድ ይችላል ። ዝርዝሩን የለንደንዋ ወኪላችን ሃና ደምሴ አዘጋጅታዋለች ።

ሃና ደምሴ

ሂሩት መለሰ

ሸዋዪ ለገሰ