ንፁህ የመጠጥ ውሐን ለማዳረስ የተያዘው እቅድ አለመሳካቱ
ሐሙስ፣ ኅዳር 7 2004ማስታወቂያ
Water Aid የተባለው ግብረ ሰናይ ድርጅት ሃላፊ ባርባራ ፎረስት እንደተናገሩት እስከ ዛሬ በተለይ በድሃ ሃገራት ውስጥ በዚህ ረገድ የታየ ለውጥ የለውም ። በሃላፊዋ ገለፃ መሠረት ከሰሃራ በታች በሚገኙ የአፍሪቃ ሃገራት ንፁህ የመጠጥና የመጸዳጃ ውሐን ለማዳረስ 200 ዓመታት ሊወስድ ይችላል ። ዝርዝሩን የለንደንዋ ወኪላችን ሃና ደምሴ አዘጋጅታዋለች ።
ሃና ደምሴ
ሂሩት መለሰ
ሸዋዪ ለገሰ