«ኑሮን እንዳውቅ ወደ ኢትዮጵያ ተላኩ» 22 ታኅሣሥ 2005ሰኞ፣ ታኅሣሥ 22 2005https://p.dw.com/p/17Bjhማስታወቂያ «በልጅነቴ አስቸጋሪ ልጅ ነበርኩ» ይላል። የዛሬው የወጣቶች አለም እንግዳችን። በዚህም የተነሳ ወጣቱ ከሚኖርበት ዮናይትድ እስቴትስ ለረዥም አመታት ወደ ኢትዮጵያ ተልኮ ነበር። የልጅነት ጊዜውን ዛሬ መለስ ብሎ ያጫውተናል። ልደት አበበ