1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ታዳሽ የኃይል ምንጭ፣

ሐሙስ፣ ጥር 30 2005

ለአንድ ሀገርዕድገት ሳይንስንና ሥነ ቴክኒክን መሠረት ያደረገ የኃይል ምንጭ አቅርቦትና ፍጆታ ወሳኝነት ያለው መሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም። በአሁኑ ጊዜ አያሌ አገሮች ለዕድገታቸው እንዲሁም ለተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ እንደሚበጅ ተገንዝበው ያተኮሩባቸው

https://p.dw.com/p/17ZFR
ምስል picture-alliance/dpa

አማራጭ የኃይል ምንጮች፣ ታዳሽ የኃይል ምንጮች የሚሰኙት ፤ ከነፋስ ፤ ፀሐይ እንፋሎትና ከመሳሰለው የሚገኙት ናቸው። እነዚህን በስፋት ለሀገራዊ የኤኮኖሚ ዕድገትና ለህዝብ መሠረታዊ አገልግሎት ለማዋል የሳይንስና ሥነ ቴክኒክ ተቋማት ዐቢይ ሚና ስላላቸው የእነዚህ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትና ምሁራን ዕውቀት፤ ምክርና ተግባር፣ ተፈላጊነቱ አንድና ሁለት የለውም። የኢትዮጵያ የኀይል ምንጭ አቅራቢው የኤሌክትሪክና ኃይል ምንጭ ኮርፖሬሽን፣ እስከምን ድረስ በዚህ ይጠቀማል? የኮርፖሬሽኑን የህዝብ ግንኙነት ኀላፊ አቶ ምሥክር ነጋሽን ጠይቄአቸው ነበር።

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ