1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ታላቁ ሩጫና የሰማያዊ ፓርቲ ጥሪ

ሰኞ፣ ኅዳር 16 2006

በሳዉድ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን የደረሰባቸውን ስቃይ በመቃወም በተለያዩ ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ ማካሄዳቸውን ቀጥለዋል።

https://p.dw.com/p/1AOVU
***ACHTUNG: Das Foto darf nur für die Rubrik "Der Blick aus meinem Fenster" verwendet werden*** Thema: Der Blick aus meinem Fenster: Addis Abeba, Äthiopien Foto: Solomon Mengist .
ምስል Solomon Mengist

ዛሬ እንዲሁ በብራስልስ ቤልጄም የተቃውሞ ሰልፍ ተካሂዷል። አጋጣሚውን ተጠቅሞ የሰማያዊ ፓርቲ ትናንት በአዲስ አበባ በተካሄደው ታላቁ ሩጫ ላይ ተሳታፊዎች ጥቁር ሪባን ክንዳቸው ላይ አስረው እንዲሮጡ ሀሳብ ቢያቀርብም ይህ በሩጫው አዘጋጆች ተቀባይነት እንዳላገኘ ነው የተሰማው። ጉዳዩን የተከታተለው የአዲስ አበባ ዘጋቢያችን ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሄርን ስለጉዳዩ አነጋግረነዋል።

ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሄር

ልደት አበበ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ