ቱርክ እና የአፍሪቃ ፖሊሲዋ5 ሰኔ 2004ማክሰኞ፣ ሰኔ 5 2004የቱርክ መንግሥት በተለይ ካለፉት ሰባት ዓመታት ወዲህ በተከተለው የውጭ ፖሊሲው ለአፍሪቃ ልዩ ትኩረት ሰጥቶዋል። በዚሁ የቱርክ አዲስ ፖሊሲ መሠረት፡ በአፍሪቃ ያለው የኤምባሲዎቹ ቁጥር ባለፉት ዓመታት በጉልህ የጨመረ ሲሆን ፤ በፖሊሲዉhttps://p.dw.com/p/15Csbምስል DW/Lucassenማስታወቂያ የተበረታቱ የቱርክ ባለተቋማት በአፍሪቃ ገንዘባቸውን በተጠናከረ መልኩ ማሰራት ጀምረዋል። በአፍሪቃ በተለያዩ ዘርፎች እየተጠናከረ ስለመጣው የቱርክ ታታሪነት የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሮዋል። ይልማ ኃይለሚካኤል አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ