1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቱርክ እና የአፍሪቃ ፖሊሲዋ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 5 2004

የቱርክ መንግሥት በተለይ ካለፉት ሰባት ዓመታት ወዲህ በተከተለው የውጭ ፖሊሲው ለአፍሪቃ ልዩ ትኩረት ሰጥቶዋል። በዚሁ የቱርክ አዲስ ፖሊሲ መሠረት፡ በአፍሪቃ ያለው የኤምባሲዎቹ ቁጥር ባለፉት ዓመታት በጉልህ የጨመረ ሲሆን ፤ በፖሊሲዉ

https://p.dw.com/p/15Csb
Euro 2008, EM, Europameisterschaft, Sport, Fußball, Fans, Türkei, Deutschland, Flagge
ምስል DW/Lucassen

የተበረታቱ የቱርክ ባለተቋማት በአፍሪቃ ገንዘባቸውን በተጠናከረ መልኩ ማሰራት ጀምረዋል። በአፍሪቃ በተለያዩ ዘርፎች እየተጠናከረ ስለመጣው የቱርክ ታታሪነት የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለሚካኤል ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሮዋል።

ይልማ ኃይለሚካኤል
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ