ቱርክ እና ተመላሽ ስደተኞች
ሰኞ፣ መጋቢት 26 2008ማስታወቂያ
በዚሁ ስምምነት መሰረትም፣ ከሁለት የግሪክ ደሴቶች ወደ 200 የሚጠጉ ሕገ ወጥ ስደተኞች በዛሬው ዕለት ወደ ቱርክ በግዳጅ እንዲመለሱ ተደርጓል። ይሁንና፣ የመብት ተሟጋች ድርጅቶች በሰብዓዊ መብት ረገጣ የሚወቅሷት እና አዘውትራም የአሸባሪዎች ጥቃት ሰለባ የሆነችው ቱርክ ለተመላሾች ስደተኞች ዋስትና መስጠት መቻሏ አጠራጣሪ ነው በሚል በስምምነቱ አኳያ አሁንም ቅሬታቸውን እያሰሙ ነው።
ገበያው ንጉሤ
አርያም ተክሌ
አዜብ ታደሰ