1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቱርክ እና ተመላሽ ስደተኞች

ሰኞ፣ መጋቢት 26 2008

ስደተኞች ወደ አውሮጳ በሕገ ወጥ መንገድ እንዳይገቡ ለመቆጣጠር የአውሮጳ ህብረት ባለፈው ወር ከቱርክ ጋር የደረሰው ስምምነት ዛሬ ተግባራዊ መሆን ጀመረ።

https://p.dw.com/p/1IPCt
Griechenland Rückführung von Flüchtlingen in die Türkei
ምስል DW/A. Lekas Miller

[No title]

በዚሁ ስምምነት መሰረትም፣ ከሁለት የግሪክ ደሴቶች ወደ 200 የሚጠጉ ሕገ ወጥ ስደተኞች በዛሬው ዕለት ወደ ቱርክ በግዳጅ እንዲመለሱ ተደርጓል። ይሁንና፣ የመብት ተሟጋች ድርጅቶች በሰብዓዊ መብት ረገጣ የሚወቅሷት እና አዘውትራም የአሸባሪዎች ጥቃት ሰለባ የሆነችው ቱርክ ለተመላሾች ስደተኞች ዋስትና መስጠት መቻሏ አጠራጣሪ ነው በሚል በስምምነቱ አኳያ አሁንም ቅሬታቸውን እያሰሙ ነው።

ገበያው ንጉሤ

አርያም ተክሌ

አዜብ ታደሰ