1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ተከሳሾቹ ተፈረደባቸዉ

ማክሰኞ፣ ጥር 7 2005

የኦሮሞ ነፃ አዉጪ ግንባር (ኦነግ) አባላት ነበሩ የተባሉት እና ሐሰን ጃርሶ በተባሉት ኬንያዊ ተከሳሽ ይመሩ ነበር ከተባሉት አስራ-አንድ ተከሳሾች አንዱ ከዚሕ ቀደም በነፃ ተሰናብተዋል።

https://p.dw.com/p/17KXV
Pedestrians walk past the Federal High Court building in Addis Ababa, Ethiopia Tuesday, Nov. 1, 2011. A witness in a terror trial against two Swedish journalists Johan Persson and Martin Schibbye arrested during a clash with rebels in the Ogaden in the country's restive east in July told the court on Tuesday that the pair planned to "support" a rebel group. The two Swedes pleaded not guilty to charges of terrorism during a preliminary hearing Oct. 20 but admitted to having violated immigration laws. (AP Photo)
ምስል AP

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአሸባሪነት የተወነጀሉ አስር ተከሳሾችን ከሰወስት እስከ ሃያ ዓመት በሚደርስ እስራትና በገንዘብ ቀጣ።የኦሮሞ ነፃ አዉጪ ግንባር (ኦነግ) አባላት ነበሩ የተባሉት እና ሐሰን ጃርሶ በተባሉት ኬንያዊ ተከሳሽ ይመሩ ነበር ከተባሉት አስራ-አንድ ተከሳሾች አንዱ ከዚሕ ቀደም በነፃ ተሰናብተዋል።ዛሬ አዲስ አባ ያስቻለዉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ቅጣቱን ከወሰነባቸዉ ተከሳሾች መካካል ስድስቱ የተፈረደባቸዉ በሌሉበት ነዉ።የታሰሩት አራቱ ናቸዉ።ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝር ዝር ዘገባ አለዉ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ