1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ተቃዉሞና አመፅ በዑጋንዳ

ሰኞ፣ ግንቦት 1 2003

የዑጋንዳ መንግስት በአገሪቱ እያሻቀበ የመጣዉን የዋጋ ንረትና የኑሮ ሁኔታ በመቃወም ለሰላማዊ ሰልፍ በወጣዉ ህዝብ ላይ በተፈፀመዉ ጥቃት ህይወት የጠፋበትን ሁኔታ እንዲያጣራ ተጠየቀ።

https://p.dw.com/p/RMqc
ዶክተር ኪዛ ቤሲጄምስል AP

ዓለም ዓቀፉ የመብት ተሟጋች ድርጅት Human Rights Watch ዛሬ ባወጣዉ መግለጫ የጦር መሣሪያ ሳይዝ ብሶቱን ለመግለጽ ጎዳና ከወጣዉ ዜጋ ቢያንስ አንዲት የሁለት ዓመት ህፃንን ጨምሮ ዘጠኝ ሰዎች በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች ህይወታቸዉን ማጣታ,ዉን አመልክቷል። በሌላ በኩል የአገሪቱ መንግስት የተቃዉሞ ፖለቲካ መሪ ዶክተር ኪዛ ቤሲጄ፤ በዑጋንዳ የተሻለ መንግስት እንዲመጣ ለመጠየቅ የተነሳዉ የህዝብ አመፅ ገና መጀመሩ ነዉ ይላሉ። ዛሬም የካምፓላ ጎዳናዎች የተቃዉሞ ሰልፍ አስተናግደዋል።

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ