ቦትስዋና እና ፕሬዚደንትዋ20 መጋቢት 2000ቅዳሜ፣ መጋቢት 20 2000፩) ቦትስዋና በተከተለችው መልካም አስተዳደር በአፍሪቃ በአርአያነት የምትታይ ሀገር ሆናለች። ፪) በሲየራ ልዮን ለተቋቋመው የጦር ወንጀል ተመልካች ፍርድ ቤት የሚወጣው እጅግ ብዙ ገንዘብ በጦርነት የተጎዳችውን ሀገር መልሶ ለመገንባት ቢውል እንደሚሻል አንዳንድ የሀገሪቱ ዜጎች እየተናገሩ ነው።https://p.dw.com/p/E0gRየዥዋኔንግ ማዕድንምስል DW / Ducksteinማስታወቂያ