ብሔራዊ እርቅ መጠየቁ6 ጥር 2008ዓርብ፣ ጥር 6 2008የያዝነዉ ዓመት ለሀገሪቱ የከበደ መሆኑን ያመለከተ ግልጽ ደብዳቤ ለኢትዮጵያ መሪዎች ቀረበ። ደብዳቤዉን ያቀረበዉ የመግባባትና ሰላም ማኅበር ለጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እና ለሀገሪቱ ርዕሰ ብሔር እንዲደርስ ባደረገዉ ደብዳቤ በኢትዮጵያ ብሔራዊ እርቅ የሚያመጣ የሰላም ዉይይት እንዲካሄድ ጥሪ አቅርቧል።https://p.dw.com/p/1HeKYማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመም ሀገር በቀል መንግሥታዊ ያልሆነዉን የዚህን ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ፋንታሁን ብርሃኑን ተቀብለዉ ማነጋገራቸዉም ተገልጿል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን የማኅበሩ ሥራ አስኪያጅ ከፕሬዝደንቱ ጋር የተነጋገሩባቸዉን ነጥቦች በመጠየቅ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ሸዋዬ ለገሠ ኂሩት መለሰ