1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቤት የፈረሰባቸው አባወራዎች ቅሬታ

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 16 2006

በአዲስ አበባ በቦሌ ክፍለ ከተማ በመድሐኔዓለም ቤተክርስትያን ጀርባ ቤቶችና የመንገድ ሱቆች እየፈረሱ በመሆኑ ጉዳት የደረሰባቸው ነዋሪዎች በቂ ጊዜ ሳይሰጠን ተፈናቀልን ሲሉ ያማርራሉ።

https://p.dw.com/p/1AgVZ
ምስል DW/G. Hailegiorgis

በአዲስ አበባ በቦሌ ክፍለ ከተማ በመድሐኔዓለም ቤተክርስትያን ጀርባ ቤቶችና የመንገድ ሱቆች እየፈረሱ በመሆኑ ጉዳት የደረሰባቸው ነዋሪዎች በቂ ጊዜ ሳይሰጠን ተፈናቀልን ሲሉ ያማርራሉ። ተፈናቃዮቹ በቁጥር ወደ 570 እንደሚጠጉም ተገልጿል። የነዋሪዎቹን ቅሬታ ተከትሎ የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ የሚመለከታቸውን የመንግስት አካላት ለማነጋገር ያደረገው ጥረት እንዳልተሳካ ገልጿል። ጌታቸው ተፈናቃዮቹንና አቤቱታ ያሰሙበትን የፖለቲካ ድርጅት የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅትን በማነጋገር የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ

ሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ