በጋዳፊ ሞት ላይ የተሰጡ አስተያየቶች
ዓርብ፣ ጥቅምት 10 2004ማስታወቂያ
ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ የቀድሞዉ የሊቢያ መሪ ህልፈተ ህይወት በአገሪቱ ታላቅ የታሪክ ቀን ብለዉታል። አያይዘዉም የሊቢያ ህዝብ የአምባገነኑን አገዛዝ መዉደቅ ተከትሎ ዴሞክራሲና ሰብዓዊ መብቶች የሚከበርባትን ሊቢያ መፍጠር እንዳለበት አሳስበዋል። የአሜሪካን ባለስልጣናትም የየበኩላቸዉን አስተያየት ሰጥተዋል። የተለያዩ አገራት ባለስልጣናትም በጋዳፊ ሞት እና ለቀጣይዋ ሊቢያ የሚመኙትን፤ የሚፈልጉትን መናገር የጀመሩት ወዲያውኑ ነበር።
አበበ ፈለቀ፤ ልደት አበበ
ሂሩት መለሠ